Surah Al-Masad in Amharic

    المسد

    Surah Al-Masad in Amharic

    Read Surah Al-Masad in Amharic (المسد) with Arabic text, Amharic translation, and audio recitation. Chapter 111 of the Holy Quran, 5 verses — free online.

    Quran in Amharic · all 114 Surahs

    1

    تَبَّتۡ يَدَآ أَبِي لَهَبٖ وَتَبَّ

    የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡

    2

    مَآ أَغۡنَىٰ عَنۡهُ مَالُهُۥ وَمَا كَسَبَ

    ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡

    3

    سَيَصۡلَىٰ نَارٗا ذَاتَ لَهَبٖ

    የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡

    4

    وَٱمۡرَأَتُهُۥ حَمَّالَةَ ٱلۡحَطَبِ

    ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡

    5

    فِي جِيدِهَا حَبۡلٞ مِّن مَّسَدِۭ

    በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡

    Al-Masad

    Play