1
تَبَّتۡ يَدَآ أَبِي لَهَبٖ وَتَبَّ
የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡
المسد
Read Surah Al-Masad in Amharic (المسد) with Arabic text, Amharic translation, and audio recitation. Chapter 111 of the Holy Quran, 5 verses — free online.
Quran in Amharic · all 114 Surahs
تَبَّتۡ يَدَآ أَبِي لَهَبٖ وَتَبَّ
የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡
مَآ أَغۡنَىٰ عَنۡهُ مَالُهُۥ وَمَا كَسَبَ
ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡
سَيَصۡلَىٰ نَارٗا ذَاتَ لَهَبٖ
የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡
وَٱمۡرَأَتُهُۥ حَمَّالَةَ ٱلۡحَطَبِ
ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡
فِي جِيدِهَا حَبۡلٞ مِّن مَّسَدِۭ
በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡
Al-Masad
Play