Surah Ad-Duhaa in Amharic

    الضحى

    Surah Ad-Duhaa in Amharic

    Read Surah Ad-Duhaa in Amharic (الضحى) with Arabic text, Amharic translation, and audio recitation. Chapter 93 of the Holy Quran, 11 verses — free online.

    Quran in Amharic · all 114 Surahs

    1

    وَٱلضُّحَىٰ

    በረፋዱ እምላለሁ፡፡

    2

    وَٱلَّيۡلِ إِذَا سَجَىٰ

    በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤

    3

    مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَىٰ

    ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም፡፡

    4

    وَلَلۡأٓخِرَةُ خَيۡرٞ لَّكَ مِنَ ٱلۡأُولَىٰ

    መጨረሻይቱም (ዓለም) ከመጀመሪያይቱ ይልቅ ላንተ በላጭ ናት፡፡

    5

    وَلَسَوۡفَ يُعۡطِيكَ رَبُّكَ فَتَرۡضَىٰٓ

    ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡

    6

    أَلَمۡ يَجِدۡكَ يَتِيمٗا فَـَٔاوَىٰ

    የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)፡፡

    7

    وَوَجَدَكَ ضَآلّٗا فَهَدَىٰ

    የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም፡፡

    8

    وَوَجَدَكَ عَآئِلٗا فَأَغۡنَىٰ

    ድኻም ኾነህ አገኘህ፤ አከበረህም፡፡

    9

    فَأَمَّا ٱلۡيَتِيمَ فَلَا تَقۡهَرۡ

    የቲምንማ አትጨቁን፡፡

    10

    وَأَمَّا ٱلسَّآئِلَ فَلَا تَنۡهَرۡ

    ለማኝንም አትገላምጥ፡፡

    11

    وَأَمَّا بِنِعۡمَةِ رَبِّكَ فَحَدِّثۡ

    በጌታህም ጸጋ አውራ፤ (ግለጻት)፡፡

    Ad-Duhaa

    Play