Surah An-Nas in Amharic

    الناس

    Surah An-Nas in Amharic

    Read Surah An-Nas in Amharic (الناس) with Arabic text, Amharic translation, and audio recitation. Chapter 114 of the Holy Quran, 6 verses — free online.

    Quran in Amharic · all 114 Surahs

    1

    قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلنَّاسِ

    በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡

    2

    مَلِكِ ٱلنَّاسِ

    «የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡

    3

    إِلَٰهِ ٱلنَّاسِ

    «የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡

    4

    مِن شَرِّ ٱلۡوَسۡوَاسِ ٱلۡخَنَّاسِ

    «ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡

    5

    ٱلَّذِي يُوَسۡوِسُ فِي صُدُورِ ٱلنَّاسِ

    «ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡

    6

    مِنَ ٱلۡجِنَّةِ وَٱلنَّاسِ

    «ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»

    An-Nas

    Play